Skip to main content

ሴክተሩ በክልሉ ያሉትን ሰብአዊና ተፈጥሮአዊ ሀብቶች አቀናጅቶ በመምራትና ቀጣይነት ባለው መልኩ በስፋት ጥቅም ላይ በማዋል፣ የክልሉ ህዝቦችን አንድነት በማጠናከር፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማትን በማፋጠን መልካም አስተዳደርና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ እንዲጎለብት ማድረግ፡፡